ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የ2014ዓ.ም ሁለተኛዉ ዙር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር

  • Home
  • ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የ2014ዓ.ም ሁለተኛዉ ዙር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር
ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የ2014ዓ.ም ሁለተኛዉ ዙር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር admin June 20, 2023

ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የ2014ዓ.ም ሁለተኛዉ ዙር የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር

ችግኝ ተከላዉን የዩኒቨርሲቲዉ አካ/ጉ/ም/ኘሬዝደንት ዶ/ር አብዱረህማን ከድር ያስጀመሩት ሲሆን የግብርና :የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ እንዲሁም የእንስሳት ህክምና ኮሌጅ ተማሪዎች እና መምህራን ተሳታፊዎች ነበሩ። በዚህም ከ300 በላይ የብርቱካን እና የመንደሪን ችግኝ መተከሉን የግብርና ኮሌጅ የገለፀ ሲሆን በሌሎች ኮሌጆች እና ዳይሬክተሮችም የችግኝ ተከላ መርሀ ግብሩ እንደሚቀጥል ተገልጿል።

Write a comment
Your email address will not be published. Required fields are marked *