በሰመራ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ ፈተና አስፈፃሚዎች የሁለተኛ ዙር የጉብኝት ፕሮግራም ተዘጋጀ።
====================================
ሰመራ ዩኒቨርሲቲ፡ ጥቅምት 12/2015 እ.ኢት.አ
ሰመራ ዩኒቨርሲቲ የ2014/2015 የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ እና የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ለማስፈፀም ለተሳተፉ የፈተና ግብረ-ሃይል ለ2ኛ ጊዜ የጉብኝት ፕሮግራም አዘጋቷ ል፡፡
============================
የህዝብና አለምአቀፍ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት
ማህበረሰቡን እናገለግላለን!!


